- -

ከሃይል ንቀት ወደ ዕውቀትና ንቃት ለህዝባዊ ዕድገት

ዕው

ስማ ስሚ ስሙ በስመ አብ ቢስሚላሂ በሉ፤

በቅላጼ መልክት፤ ይታደስ-ይቀደስ ትውልደ-ብርሃኑ፤

በተቻለው መጠን፤ በተፈለገ ለት፤ ቀን ይወጣል አሉ።

እንደ መሃል ምሥራቅ፤ አፍሪቃ ሰሜኑ፤

ኢትዮጵያም ይደርሳል ፅዋው መኅበሩ፤

Beautiful Minds of Addis Tiwlid 2012 1*)

Search

Friday, January 13, 2012

የ ሥ ል ጣ ን....... ባ ለ ቤ ት .... ለ መ ሆ ን

 Ten Theses on the Inner Dynamics of Power and Powerlessness
See original
Translation from


አስርቱ ሃይለ-ፍሬ-ነገሮች፣

ስለሥልጣንና የሥልጣነ-ቢስነት/የደካማነት ውስጣዊ ተንቀሳቃሽ ግንኙነት

እያንዳንዱ ዜጋ እነዚህን አስርቱ የሥልጣን ፍሬ ነገሮች 
በአንክሮ ቢያስተውላቸውና ቢገብራቸው 
ማንም ሰው በሌላ ሰው ላይ ቁብ ብሎ በሥልጣን ባልባለገ ፤
ማህበራዊ ግንኙነትም ምንኛ ጤናማ ሆኖ 
ሰላምና ብልጽግና እየሰፈነ ብሄደ  ነበር።

*******

1. 
በህግም ሆነ  በመዋቅር ክልል ውስጥና ከዚያም  ባሻገር፣ በግላዊ መስተጋብር ውስጥ፣ ሌላኛው በ እ ኔ  ላ ይ ሥልጣን  የሚኖረው፣ እኔ ለ እ ር ሱ ለመስጠት የፈቀድኩለትን ያህል ብ ቻ  ነ ው!
2.
የባለሥልጣኑንም ሆነ የደካማውን/ ሃይለ ቢስነት፣ ክብርንና የሥልጣኑን አንጻራው ተጽዕኖ በብዛት የሚመጥነው፣ ራሳችን የምንሰጠው ከፍተኛ ዋጋ ነው።
3. 
በማህበራዊ ግንኙነት ውስጥ፣  ማጎንበስ አለብን ብለን የምናምንለት ከፍተኛ ሥልጣን በአብዛኛውን ጊዜ በተጨባጭ የሚመነጨው፣ ሥልጣንን ከመቀበል የገዛ  ፈቃደኝነት ወይንም የተለምዶ ሃይል ነው። 
4. 
ደካማነት/ ሃይለቢስነት መጀመሪያ የሚከሰተው በራሳችን ጭንቅላት ውስጥ ነው፤
እራሳችን በራሳችንና፣ በአስተሳሰብ ዘይቤያችን ነው፣ እራሳችንን ተገዢ አድርገን የጥንካሬያችን እንቅፋት የምንሆነው። 
5. 
ይበልጡን ግዜ በብዛት የምናስበው በክፉና  እራሳችንን ሽባ በሚያደርግ መንገድ ነው። ለለውጥ ያሉትን በቂ ደግ እድሎችንና አጋጣሚዎችን አናይም! 

6.
እያንዳንዱ ለውጥ የሚጀምረው በራሳችን ውስጥ ነው።
7. 
እያንዳንዱ ለውጥ የሚጀምረው በራሴ የሃላፊነት ክልል ውስጥ ነው!
8. 
ንቁና አዲስ ነገር በሚፈጥሩ ጥቂት ሰዎች ዘንድ ያለውን ጠንካራ ሃይል ፤ እንዲሁም በማህበራዊ ሥረ መሠረት ደረጃ ያለውን የመተባበር ሃይልና ድፍረት ብዙውን ግዜ ኣሳንሰን እናያለን።
9. 
የሚረባ ፍሬ ነገር የሚገኘው ፣ ሃይልን በመረዳት ሲገለገሉበት፣ ሌላውን  ለመቆጣጠር በሚሻ  መልኩ  ሳይሆን ፤ ነገር ግን ለጋራ ፍላጎትና  ለመልካም ህይወት፣ ለተቻለው ብዛት ሁሉ፣ በጋራ ጥረት ሃይልን ሲገነቡበት ነው።
ይህ ነው፣ የራሳችንና የሚገባንን ፍላጎት  ከማህበራዊ ና ከፖለቲካዊ  ትብብር ጋር የምናቀናጅበት፣ዴሞክራሲያዊው መንገድ።  
10. 
ሃይለ ደካማነትን ለማሸነፍ ዕውቀት፣ትዕግስትና  (በራስ) መተማመንን ይጠይቃል።

Any distribution or publication requires the consent of the author.
Reprinting these extracts is granted in this form by
The author:
Copyright © 2005 by Professor Dr. Gerd Meyer
Institut für Politikwissenschaft der Universität Tübingen
Melanchthonstr. 36, D-72074 Tübingen
E-Mail: gerd.meyer@uni-tuebingen.de 

No comments:

Post a Comment

1*)


"When the idea formed of Divinity is the fruit of true spiritual culture, its intimate re-action on the inner perfection is at once beneficial and beautiful. All things assume a new form and meaning in our eyes when regarded as the creatures of forecasting design, and not the capricious handiwork of unreasoning chance. The ideas of wisdom order, and adaptative forethought,—ideas so necessary to the conduct of our own actions, and even to the culture of the intellect,—strike deeper root into our susceptible nature, when we discover them everywhere around us. The finite becomes, as it were, infinite; the perishable, enduring; the fleeting, stable; the complex, simple,—when we contemplate one great regulating Cause on the summit of things, and regard what is spiritual as endlessly enduring. Our search after truth, our striving after perfection, gain greater certainty and consistency when we can believe in the existence of a Being who is at once the source of all truth, and the sum of all perfection. The soul becomes less painfully sensible of the chances and changes of fortune, when it learns how to connect hope and confidence with such calamities. The feeling of receiving everything we possess from the hand of love, tends no less to exalt our moral excellence and enhance our happiness. Through a constant sense of gratitude for enjoyment—through clinging with fond trustfulness to the object towards which it yearns, the soul is drawn out of itself, nor always broods in jealous isolation over its own sensations, its own plans, hopes, and fears. Should it lose the exalting feeling of owing everything to itself, it still enjoys the rapture of living in the love of another,—a feeling in which its own perfection is united with the perfection of that other being. It becomes disposed to be to others what others are to it; it would not that they too should receive nothing but from themselves, in the same way that it receives nothing from others."

Wilhelm von Humboldt, The Limits of State action; 1792(CHAPTER VII.
Religion)

The Synthesis